የሲቪክስና
የመራጭ ትመህርት
የኢትዮጵያ
ብሔራዊ ምርጫ
ቦርድ ለሁሉም
በኢትዮጵያ ለሚገኙ
መራጮች ትምህርት
የመስጠት ሀላፊነት
አለበት፡፡
የኢትዮጵያ
ብሔራዊ ምርጫ
ቦርድ የተለያዩ
የመራጭ ትምህርት
ፕሮግራሞችን
ያካሄዳል፡፡
•
በምርጫ አስፈሚዎች
ለመራጮች ስለምርጫ
ቀን ሥርዓት የሚሰጥ
ስልጠና
•
ምርጫን በተመለከተ
የሚሰጡ የሚድያ
መግለጫዎች፤
የሬድዮ ፕሮግራሞችንም
በማጠቃለል፣
•
ፖስተሮች
ህዝባዊ
ስብሰባዎች
የኢትዮጵያ
ብሔራዊ የምርጫ
ቦርድ በሀገር
አቀፍ የሕዝብና
የመራጭ ትምህርት
ፕሮግራም ላይ
ከ24 ሕዝባዊ ድርጅቶች
ጋርም በቅርበት
ይሰራል፡፡ 24ቱ
ድርጅቶች የሚከተሉት
ናቸዉ፡፡
•
አዲስ አበባ ንግድ
ምክር ቤት
•
እንወያይ የሲቪክና
የማህበራዊ ትምህርት
ማዕከል
•
የኢትዮጵያ አለም
አቀፍ ሰላምና
ልማትና
•
አፍሮፍላግ ዩዝ
ቪዥን
•
አክሽን የባለሙያዎች
ማህበር ለሕዝብ
•
የኢትዮጵያ የሠላምና
የዲሞክራሲያዊ
አራማጅ ማዕከል
•
አፍሪካዊ ሙከራ
ለዲሞክራሲያዊ
የአለም ስርዓት
•
የኢትዮጵያ ሠራተኞች
ማህበራት ኮንፌደሬሽን
•
የአካባቢ ብቃት
ማበልፀጊያና
ጥናት ማዕከል
•
የኢትዮጵያ ሠብአዊ
መብቶች ጉባኤ
•
ሶስት እይታዎች
•
የሲቪክስና ሰብአዊ
መብቶች ምርመራና
ትምህርት ማዕከል
•
የሰላምና የልማት
ኮሚቴ
•
ቪዥን ኢትዮጵያ ኮንግረስ
ፎር ዲሞክራሲ
•
ራዕይ ማህበራዊ እድገት
ድርጅት
•
ኖሌጅ ኢትዮጵያ
•
ማኔጅመንት ዴቨሎፕመንት
ፎረም
•
ኢኒሼቲቭ አፍሪካ
•
የጎዳና ተዳዳሪ እናቶችና
ሕፃናት እርዳታ
ድርጅት
•
አዲስ አበባ ወጣቶች
ማህበር
•
የኢትዮጵያ የሰብአዊ
መብትና የሲቪክ
ትምህርት ማሳደጊያ
ማህበር
•
የኢትዮጵያ ወንጌላዊ
አብያተ ክርስተያናት
ኀብረት
•
የሰብአዊ መብት
ትምህርት ማስፋፊያ
ማህበር
•
የትግራይ ወጣቶች
ማህበር
የሕዝባዊ
ድርጅቶች የሲቪክስ
የትምህርት ፕሮግራም
በኦስትሪያ፣
በካናዳ፣ በፊንላንድ፣
በአየርላንድ፣
በኔዘርላንድ፣
በኖርዌይ፣ በስዊድን፣
በተባበሩት መንግሰታት
የልማት ፕሮግራም
(UNDP) ፣ በዩናይትድ
ኪንግደም እና
በአሜሪካ በሚደገፈዉ
ከ1997
ምርጫ ድጋፍ
ፕሮግራም የጋራ
ለጋሽ ድርጅቶች
የገንዘብ እርዳታ
ያገኛል፡፡
ይህ ፕሮግራም የሚስተዳደረዉ
በUNDP
ድጋፍ ስር ባለዉ ERIS
(Electoral Reform International Services) ነዉ፡፡