| በኢትዮጵያ ብሔራዊ
ምርጫ ቦርድ የጂኦግራፊካል
ኢንፎርሜሽን ሲስተም
(GIS) ክፍል በሕዝብ ቁጥር፣
በመራጭ ምዝገባና
ከተመዘገበዉ መራጭ
ምን ያህሉ እነደመረጠ፣
እና በምርጫ ዉጤቶች
ላይ ስታትስቲካዊ
መረጃዎችን በመሰብሰብና
ከአካባቢ መረጃዎች
ጋር በማስማማት
በዚህ ክፍል ላይ
የሚታየዉን ካርታ
ያቀርባል፡፡ ይህ መረጃ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ
ምርጫ ቦርድ የሲቪክ
ትምህርት፣ ስልጠናና
ሎጂስቲክስን በሚያካትቱ
ቦታዎቸ ላይ የመካከለኛና
የረጅም ግዜ ዕቅድ
እንዲያወጣ ለጥናት
ያግዘዋል፡፡ |