Top Banner
Site Map Links Contact Us
Home
Election Day Countdown
About NEBE
What's New
Electoral System
Legal Framework
Electoral Operations
Maps & Data
Domestic & International Observers
Election Results
Photo Gallery
 
   
 

ግንቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም. ለሚደረገው ምርጫ ጠቃሚ መረጃዎች

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት ለመጪው ምርጫ ቀን እንዲውል የተለያዩ ቁሳቁሶችን በሀገሩ ውስጥ ለሚገኙ 31(ዐዐዐ የምርጫ ጣቢያዎች ልኳል፡፡

28.6 ሚሊዮን የድምፅ መስጫ ወረቀት (25.6 ሚሊዮን ህዝብ በመራጭነት ተመዝግቧል)
124,000 የምርጫ ማረጋገጫ ቀለም
2,815 እስክሪብቶዎች
11,260 ስለምርጫው ሂደት ገለፃ የሚያደርጉ ፓስተሮች

155,000 የምርጫ አስፈፃሚዎች በ31,000 የምርጫ ጣቢያዎች በስራ ላይ ይገኛሉ፡፡ 1689 በምርጫ ክልሎች ውስጥ የሚሰሩ የምርጫ አስፈፃሚዎች አሉ፡፡

319 የውጭ ታዛቢዎች ፈቃድ አግኝተዋል፡፡ ከእነዚህም ታዛቢዎች መካከል 150 የሚያህሉት ከአውሮፓውያን ህብረት እና 50 ታዛቢዎች ከካርተር ማዕከል የመጡ ናቸው፡፡

ከአፍሪካ ህብረት፣ ከአረብ ሊግ፣ ከቻይና፣ ከተርኪ፣ ከሩሲያ እና ከኢንዲያ ምርጫውን ለመታዘብ ታዛቢዎች ተጋብዘዋል፡፡

የድምፅ መስጫ ወረቀቶችና የተለያዩ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመኪና ከመጓጓዝዛቸው በተጨማሪ የምርጫ ቦርድ በጋምቤላ ክልል ጀልባዎችን ለማጓጓዣነት ተጠቅሟል፡፡

በኢትዮጵያ የሚገኙ የሀይማኖት ተቋማት ምርጫውን ለመታዘብ ፈቃድ እያገኙ ነው፡፡ እስካሁን ከኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን 186 የሚያህሉ ሰዎች የምርጫው ታዛቢ ለመሆን ፈቃድ አግኝተዋል፡፡ 267 ታዛቢዎች ከወንጌላዊያን ቤ/ክርስቲያን እና 13 ታዛቢዎች ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፈቃድ አግኘተዋል፡፡

የድምፅ መስጫ ወረቀቶችና የተለያዩ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመኪና ከመጓጓዛቸውም በተጨማሪ ምርጫ ቦርድ በጋምቤላ ክልል ጀልባዎችን ለማጓጓዣነት ተጠቅሟል፡፡

በተጨማሪም በአማራ ክልል እና በሰሜን ተራራ አካባቢ ግመሎችና ሌሎች እንስሳትን በመጠቀም ለምርጫ ቀን የሚጠቅሙ ቁሳቁሶች ተጓጉዘዋል፡፡

 
     
     
       
         
             
 
 
This site is designed by Afrolink Studio
Copyright © 2005 National Electoral Board of Ethiopia. All rights reserved.