ግንቦት 11 ቀን 1997 ዓ.ም.
የኢትዮጵያ
ብሔራዊ የምርጫ
ቦርድ ጽሕፈት ቤት
ጊዜያዊ
የምርጫ ውጤት አስታወቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ
የምርጫ ቦርድ ጽሕፈት
ቤት በአዲስ አበባ
ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር
የሚገኙ የዘጠኝ
ምርጫ ክልሎችን
ጊዜያዊ የምርጫ
ውጤት አስታወቀ፡፡
ቦርዱ የሚከተሉትን
ሰዎች በአዲስ አበባ
ጊዜያዊ አስተዳደር
ለሕዝብ ተወካዮች
ምክር ቤት አባልነት
ተወዳድረው እንዳሸነፉ
ገልጿል፡፡
| ወረዳ 3 |
አቶ ደርዛ ደዋና ዳርጎ |
24,728 |
(70.95%) |
| ወረዳ 4 |
ዶ/ር ታዲዮስ ቦጋለ
ደገፋ |
24,645 |
(83.48%) |
| ወረዳ 12/13 |
ዶ/ር ሙሉአለም ታረቀኝ |
48,346 |
(80.96%) |
| ወረዳ 16 |
አቶ አስራት ጣሴ ሰብስቤ |
27,683 |
(82.55%) |
| ወረዳ 19 |
ዶ/ር ሽመልስ ተክለፃድቅ |
51,098 |
(80.42%) |
| ወረዳ 20 |
አቶ ክፍሌ ጥግነህ
አባተ |
25,279 |
(89.75%) |
| ወረዳ 21/22 |
አቶ ልደቱ አያሌው |
38,069 |
(75.47%) |
| ወረዳ 23 |
ኢንጅነር ኃይሉ ሻውል
ግዛው |
37,870 |
(78.99%) |
| ወረዳ 2/14 |
አቶ ፈጠነ ተሾመ በየነ |
31,529 |
(75.94%) |
አቶ ተስፋዬ መንገሻ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ
የምርጫ ቦርድ ጽሕፈት
ቤት ምክትል ዋና
ኃላፊ ጊዜያዊ ውጤቱን
አረጋግጠው ተረክበዋል፡፡
በሚቀጥሉት ቀናት
ሌሎች ውጤቶች ከተለያዩ
የምርጫ ክልሎች
እንደሚደርሳቸው
ገልፀዋል፡፡
ሁሉም የምርጫ ውጤቶች
የኢትዮጵያ ብሔራዊ
የምርጫ ቦርድ በብሔራዊ
ደረዳ ሰኔ 1 ቀን 1997
ዓ.ም. እስካልፀደቀና
ይፋ እስካልሆነ
ድረስ ጊዜያዊ ውጤት
ይሆናል ብለዋል፡፡
ወጤቶቹ በብሔራዊ
የምርጫ ቦርድ ዋና
ጽሕፈት ቤት የመሰብሰቢያ
አዳራሽ ውስጥ ይለጠፋሉ፡፡
የምርጫውን ውጤት
ለመከታተል እንዲያመችዎት
ይህንን ድረ ገፅ
ይመልከቱ፡፡
ለበለጠ መረጃ በእነዚህ
ቁጥሮች ይደውሉ፡፡
የፕሬስ ኦፊሰር ጌታሁን
አሞኘ 251 - 9 - 643738
ረዳት ፕሬስ ኦፊሰር
ሕይወት አለማየሁ
251 - 9 - 497576 |